ETHIOPIAN ENTERPRISES DEVELOPMENT

Empowering Manufacturing SMEs for National Economic Transformation and Societal Prosperity !

EED ጥር 25/ 2017 ዓ.ም

በ2017 ዓ.ም 6 ወራት 7,446 ነባር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን በማጠናከርና 1,527 አዳዲስ አምራች ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋም ለ60,320 ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን መፍጠር ተችሏል::

በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 2,456 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን ለማቋቋም አቅዶ 1,527 አምራች ኢንተርፕራይዞችን ማቋቋም ተችሏል፡፡

ባለፉት 6 ወራት 5,732 ነባር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር ታቅዶ 7,446 ኢንተርፕራይዞችን ማጠናከር ተችሏል፡፡

በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 6 ወራት አዳዲስ ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋምና ነባር ኢንተርፕራይዞችን በማጠናከር ለ60,320 ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡

#ኢትዮጵያ_ታምርት#እኛም_እንሸምት

#ስለኢትዮጵያ_ኢንተርፕራይዝ_ልማት ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡

ፌስቡክ፡ https://web.facebook.com/Ethiopianenterprisedevelopment

ቴሌግራም፡ https://t.me/ethiopianenterprisedevelopment

ዩትዩብ፡ https://youtube.com/@ethiopiaenterprise

ድረ ገጽ: https://www.manuf-sme.gov.et

ኢሜል: ethiopianenterprise@gmail.com እናመሰግናለን::

News