ለኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሰራተኞች በመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው

ለኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሰራተኞች በመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው EED ታህሳስ 23/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሰራተኞች በመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም ትግበራ ላይ ስልጠና እየወሰዱ ነው። ስልጠናው ተቋሙ መንግስት ያስቀመጠውን የሪፎርም አቅጣጫ ወደ ተግባር ለመቀየር እያከናወነ ያለውን ጥረት የሚደግፍ ነው። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ጳውሎስ በርጋ ተቋሙ […]

ለአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች የሚሰጠውን ልዩ የማበረታቻ ድጋፍ ለማስቀጠል ያለመ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር ተፈረመ

ለአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች የሚሰጠውን ልዩ የማበረታቻ ድጋፍ ለማስቀጠል ያለመ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር ተፈረመ EED ሕዳር 19/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ በቀላሉ እንዲልኩና ጥሬ ዕቃ፣ ማሽነሪና አክሰሰሪ እንዲያስገቡ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በፊርማ ስነ-ሥርአቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን  ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የስምምነት ፊርማ ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን  ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የስምምነት ፊርማ ተፈራረሙ EED ህዳር 18/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የስምምነት ፊርማ ተፈራረሙ፡፡ የስምምነት ፊርማውን ያካሄዱት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እና የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኮ/ል […]

“ለማብቃት ፕሮግራም ውጤታማነት የአስፈጻሚና ባለድርሻ ተቋማት ሚና የላቀ ነው!”

ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር በድሬዳዋ ሲካሄድ የነበረው የልምድ ልውውጥና የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ EED  ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም (ድሬዳዋ) አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን ማዕከል በማድረግ ለወጣቶች በተለይም ለሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተተገበረ የሚገኘው የማብቃት ፕሮግራምን በተመለከተ በድሬዳዋ ሲካሄድ የተበረው የልምድ ልውውጥና የምክክር መድረክ ተጠናቋል:: የማብቃት ፕሮግራም ፔትኮ ኢትዮጵያ ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን፤ ከኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማትና […]

የማብቃት ፕሮግራም ተሳታፊዎች የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ  

የማብቃት ፕሮግራም ተሳታፊዎች የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ   EED  ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም (ድሬዳዋ) አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን ማዕከል በማድረግ ለወጣቶች በተለይም ለሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተተገበረ የሚገኘው የማብቃት ፕሮግራም የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ:: የምክክር መድረኩን የከፈቱት የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ድሬዳዋን ከሀገራችንም አልፎ የምስራቅ አፍሪካ የኢንዱስትሪ […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመርራና ሰራተኞች “ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጅካዊ ቁመና” በሚል ርዕስ ውይይት አካሄዱ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመርራና ሰራተኞች “ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጅካዊ ቁመና” በሚል ርዕስ ውይይት አካሄዱ ‎EED ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም ‎የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመርራና ሰራተኞች “ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጅካዊ ቁመና” በሚል ርዕስ በቀረበ ሰነድ ላይ ወይይት አካሄዱ:: ‎የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ በውይይት መድረኩ እንደገለፁት ሀገራችን እምቅ የተፈጥሮ ሃብትና የጠንካራ ህዝብ ባለቤት ብትሆንም በሚገጥሟት የውጭና የውስጥ ፈተናዎች በሚፈለገው […]

“ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ የሚደረግ ርብርብ ለሀገር እንደሚከፈል መስዋዕትነት ይቆጠራል!”

ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር “ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ የሚደረግ ርብርብ ለሀገር እንደሚከፈል መስዋዕትነት ይቆጠራል!” ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር EED: መስከረም 29/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ያዘጋጀውና የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የዘርፉ ባለሙያዎች የተገኙበት የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሺየቲቭ ዕቅድ አፈፃፀምና የቀጣይ እቅድ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ […]

“በክልሎች መካከል ተመጣጣኝ እድገት ማምጣት ከተፈለገ የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽንን መተገበር ግድ ነው!”

አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ፤  የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር    “በክልሎች መካከል ተመጣጣኝ እድገት ማምጣት ከተፈለገ የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽንን መተገበር ግድ ነው!” አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ፤  የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር   EED መስከረም 28/2018 ዓ.ም በክልሎች መካከል ተመጣጣኝ እድገት ማምጣት ከተፈለገ የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽንን መተገበር  እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ገለፁ:: ይህን የገለፁት […]

“ከገጠሩ ማህበረሰብ መውሰድ ብቻ ሳይሆን ለገጠሩ ማህበረሰብ መስጠትንም መልመድ መቻል አለብን!”

አቶ ጳውሎስ በርጋ፤ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር “ከገጠሩ ማህበረሰብ መውሰድ ብቻ ሳይሆን ለገጠሩ ማህበረሰብ መስጠትንም መልመድ መቻል አለብን!” አቶ ጳውሎስ በርጋ፤ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር EED: መስከረም 28/2018 ዓ.ም የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች በተገኙበት የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሺየቲቭ  ዕቅድ አፈፃፀምና የቀጣይ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሂዷል። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ […]

“ከግብርና ስራዎች ባሻገር በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አዳዲስ የሥራ እድሎችን ለገጠሩ ማህበረሰብ መፍጠር ችለናል!”

“ከግብርና ስራዎች ባሻገር በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አዳዲስ የሥራ እድሎችን ለገጠሩ ማህበረሰብ መፍጠር ችለናል!” ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር EED  መስከረም 27/2018 ዓ.ም የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሺየቲቭ የ2017 ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀምና፣ የ2018 ዓ.ም ዕቅድ በተመለከተ የክልልና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች በተገኙበት ውይይት ተካሄደ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ በመክፈቻ […]