የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽንን ተግባራዊ ለማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና የጎላ ነው!

‹‹የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽንን ተግባራዊ ለማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና የጎላ ነው›› አቶ ጳውሎስ በርጋ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና/ ዳይሬክተር (ታህሳስ 02/2017 ዓ.ም፣ ወራቤ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የአምራች ዘርፍ ንቅናቄ ስራዎችን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና/ ዳይሬክተር […]