የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄደ EED (ህዳር 27/2017 ዓ.ም) የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ከመጡ ልዑካን ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ያሉባቸውን ችግሮች መፍታት የሚያስችል ድጋፍ በሚያገኙበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ም/ዋና ዳይሬክተሩ በውይይቱ ላይ […]