የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የወረቀት አልባ አሰራር ስርዓትን (Paperless Office) ተግባራዊ ሊያደርግ ነው

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የወረቀት አልባ አሰራር ስርዓትን (Paperless Office) ተግባራዊ ሊያደርግ ነው EED ሚያዝያ 7/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የወረቀት አልባ አሰራር ስርዓትን (Paperless Office) ተግባራዊ ለማድረግ ለስራ ለተቋሙ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መድረክ የተገኙት የልማት መስሪያ ቤቱ ስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ከላሊ ወ/ገብርኤል እንደገለፁት እንደ ሀገር እየተሰራ ከሚገኘው ሪፎርም […]
ልማት መ/ቤቱ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ

ልማት መ/ቤቱ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ EED መጋቢት 28/2018 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እና የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያ ክልል እና አዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን ጎብኝተዋል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው አባላትና የልማት መ/ቤቱ […]
የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በመልሶ መጠቀም (Recycling) ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በመልሶ መጠቀም (Recycling) ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ EED መጋቢት 8/2018 ዓ.ም (አዲስ አበባ) ፔትኮ ኢትዮጵያ ‹‹ዓለም አቀፍ የመልሶ መጠቀም ቀንን›› ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀውና የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በመልሶ መጠቀም ዘርፍ እንዲሰማሩ ለማነሳሳት የሚያስችል የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ የመልሶ መጠቀም […]
“የማያመርት ሀገር የህልውናው ጉዳይ አጠራጣሪ ነው!”

አቶ ጳውሎስ በርጋ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር “የማያመርት ሀገር የህልውናው ጉዳይ አጠራጣሪ ነው!” አቶ ጳውሎስ በርጋ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር EED መጋቢት 5/2018 ዓ.ም (አዳማ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለመደገፍ በተዘጋጅ ስትራቴጂዎች፣ መመሪያዎችና የአሰራር ስርዓቶች ላይ ለአመራሮችና ባለሙያዎች መካከለኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። የተቋሙ ም/ዋና አቶ ጳውሎስ በርጋ […]
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከአማራ ክልል የአነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፉ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከአማራ ክልል የአነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፉ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ EED የካቲት 21/2018 ዓ.ም (ቢሾፍቱ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከአማራ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ አመራሮች ጋር የአነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ልማትን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙርያ ውይይት አካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ በመድረኩ እንደተናገሩት የማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ለስራ እድል ፈጠራና ለሀገር […]
የማብቃት ፕሮግራም የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

የማብቃት ፕሮግራም የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ EED የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አዳማ) አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞችን ማዕከል በማድረግ ለወጣቶች በተለይም ለሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተተገበረ የሚገኘው የማብቃት ፕሮግራም የበጀት ዓመቱ ያለፉት ወራት እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ:: የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው […]
የውይይቱ ተሳታፊዎች ኤልና ቴክስ የልብስ ስፌትና የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ጎብኝተዋል

የውይይቱ ተሳታፊዎች ኤልና ቴክስ የልብስ ስፌትና የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ጎብኝተዋል EED ጥር 17/2018 የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀምን አስመልክቶ በአርባ ምንጭ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ይታወቃል:: የውይይቱ ተሳታፊዎች በከተማዋ የሚገኘውን በቅርቡ ስራ የጀመረውን ኤልና – ቴክስ የልብስ ስፌትና የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ጎብኝተዋል:: ኤልና – ቴክስ ጥራት ያላቸውን የደንብ ልብሶች፣ ቱታዎች፣ ጅንሶች፣ ሸሚዞች፣ ኮፊያዎችና ልዩ […]
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ EED ጥር 15/2018 ዓ.ም ( አርባ ምንጭ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከክልል የዘርፍ አስፈጻሚዎች ጋር ሲያካሂደው የነበረውን የ2018 በጀት አመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አጠናቀቀ:: በመድረኩ ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንደገለፁት የገበያና የግብአት ትስስር […]
“በአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ታቅደው የሚሰሩ ስራዎች እድገት እያሳዩ ነው!”

አቶ ጳውሎስ በርጋ፤ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር “በአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ታቅደው የሚሰሩ ስራዎች እድገት እያሳዩ ነው!” አቶ ጳውሎስ በርጋ፤ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር EED ጥር 15/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከክልል የዘርፍ አመራሮች ጋር በአርባ ምንጭ ከተማ የ2018 በጀት አመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምን ገምግሟል:: የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና […]
ባለፉት ስድስት ወራት 118 የገጠር ወረዳዎችን ከማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ጋር ማስተዋወቅ ተችሏል

ባለፉት ስድስት ወራት 118 የገጠር ወረዳዎችን ከማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ጋር ማስተዋወቅ ተችሏል EED ጥር 15/2018 ዓ.ም (አርባ ምንጭ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የበጀት አመቱ 6 ወራት የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሽየቲቭ አፈፃፀምን በተመለከተ ከክልል የዘርፍ አስፈጳሚና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ:: በመድረኩ የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢኒሽየቲቭ አስተባባሪ አቶ አበበ በላይ እንደገለፁት ባለፉት ስድስት ወራት ቀደም ሲል ምንም ዓይነት ማኑፋክቸሪንግ […]