‹‹ኢንተርፕራይዞች የሚሰጧቸውን ሳይንሳዊ ስልጠናዎች በአግባቡ በመተግበርና የውስጥ አሰራራቸውን በማዘመን የምርቶቻቸውን ጥራት ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል!››

ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ‹‹ኢንተርፕራይዞች የሚሰጧቸውን ሳይንሳዊ ስልጠናዎች በአግባቡ በመተግበርና የውስጥ አሰራራቸውን በማዘመን የምርቶቻቸውን ጥራት ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል!›› ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር EED ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት ኮንሱል ከተባለ አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ለ6 ቀናት ሲሰጥ የቆየውና የምርት ጥራትን […]

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ውጤታማ እንዲሆን ለዘርፍ ዕድገት የተመቻቹ ድጋፎችን አስተባብሮ  መተግበር እንደሚገባ ተገለፀ

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ውጤታማ እንዲሆን ለዘርፍ ዕድገት የተመቻቹ ድጋፎችን አስተባብሮ  መተግበር እንደሚገባ ተገለፀ ‎‎EED (ሰኔ 12/2017 ዓ.ም) የፌዴራልና የክልል የዘርፉ አመራርና የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ  አካላት  በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ውጤታማነት ላይ ውይይትና ምክክር አድረገዋል። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ በመድረኩ እንደገለፁት  አምራች ዘርፉ ሰፊ ድጋፍ የሚፈልግ ከመሆኑ አኳያ ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንዲመዘገብ […]

“አመራሩ በገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ፕሮግራም  ግንዛቤ በመፍጠር ኢንዱስትሪዎች በገጠር እንዲስፋፉ በትኩረት መስራት አለበት!”

አቶ  አብዱልፈታ የሱፍ ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር “አመራሩ በገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ፕሮግራም  ግንዛቤ በመፍጠር ኢንዱስትሪዎች በገጠር እንዲስፋፉ በትኩረት መስራት አለበት!” አቶ  አብዱልፈታ የሱፍ ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር ‎EED (ሰኔ 11/2017 ዓ.ም) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ውጤታማነት ማሳደግ በሚያስችሉ የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ፣ ልዩ ልዩ ስትራቴጂዎችና የልማት ፕሮግራሞች ላይ የፌዴራልና የክልል የዘርፉ አመራርና የስራ ሃላፊዎች […]

‹‹አምራች ኢንተርፕራይዞች በአለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ ራሳቸውን ማብቃት ይገባቸዋል!››

‹‹አምራች ኢንተርፕራይዞች በአለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ ራሳቸውን ማብቃት ይገባቸዋል!›› ወ/ሮ የመንዝወርቅ ግረፌ፣ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት አስተባባሪ EED ግንቦት 20/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት በአዳማና ሀዋሳ የስልጠና ማዕከል 150 ለሚሆኑ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዝ ባለቤቶች ስልጠና መስጠት ጀመረ። ስልጠናውን ያስጀመሩት የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት አስተባባሪ ወ/ሮ […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሠራተኞች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ምክክር አካሄዱ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሠራተኞች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ምክክር አካሄዱ EED ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሠራተኞች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ምክክር አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ መንግሥት ያሉ አለመግባባቶችን በውይይት ለመፍታት እና ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር በማሰብ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሙንና ወደስራ መግባቱን […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የደቡብ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የጋራ ስምምነት አደረጉ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የደቡብ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የጋራ ስምምነት አደረጉ EED ግንቦት 12/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት እና የደቡብ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት ፊርማ አከናውነዋል፡፡ የፊርማ ስነ ስርዓቱን ያከናወኑት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ […]

ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት  ስትራቴጂ (ረቂቅ)  ላይ ውይይት ተካሄደ

ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት  ስትራቴጂ (ረቂቅ)  ላይ ውይይት ተካሄደ EED ግንቦት 02 ቀን 2017 ዓ.ም ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ስትራቴጂ (ረቂቅ) ላይ ውይይት ተካሄደ:: ውይይቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ ባስተላለፉት መልዕክት ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ስትራቴጂ ሰነድ በሃገር አቀፍ ደረጃ ወደፊት በዘርፉ ለሚከናወኑ ተግባራት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መሆኑን ጠቅሰው […]

የኢትዮጵያ ታምርት 2017 ኤክስፖ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን የገበያ ተጠቃሚ ከማድረግ ባለፈ ትስስር እንዲፈጥሩ አስችሏል!

የኢትዮጵያ ታምርት 2017 ኤክስፖ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን የገበያ ተጠቃሚ ከማድረግ ባለፈ ትስስር እንዲፈጥሩ አስችሏል! አቶ አብዱልፈታ የሱፍ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር EED ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት 2017 ኤክስፖ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች የገበያ ተጠቃሚ ከማድረግም ባለፈ ትስስር እንዲፈጥሩ አስችሏል። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንደገለፁት ኤክስፖው አነስተኛና መካከለኛ […]

አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ተወዳዳሪና ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት እየዘረጋን ነው!

ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣  የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ተወዳዳሪና ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት እየዘረጋን ነው! ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ፣  የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ሚያዚያ 27/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት 2017 ኤክስፖ በተለያዩ ሁነቶች ቀጥሏል። በሦስተኛ ቀን ውሎው አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን በማብቃት፣ ወደ ዕድገት፣ ተወዳዳሪነት እና ሽግግር ማፋጠን በሚል ርዕሰ ጉዳይ […]

በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለ151,726 ዜጎች አዲስ የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል!

አቶ አብዱልፈታ የሱፍ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለ151,726 ዜጎች አዲስ የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል! አቶ አብዱልፈታ የሱፍ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር EED ሚያዝያ 20/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ2017 በጀት ዓመት 9 ወራት እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ለሚዲያዎች መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ […]