ሀገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ሊካሄድ ነው

“የኛ ምርት፣ ለእኛ” የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ! የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከጆርካ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር ከታህሳስ 18-27/2017ዓ.ም በአዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ በሚገኘው ፊንፊኔ ሆቴል አጠገብ የሚካሄድ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ባዛር አዘጋጅቷል፡፡ “የኛ ምርት፣ ለእኛ” የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር! በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው በዚህ #ሀገር_አቀፍ ባዛር በአልባሳትና የቆዳ ውጤቶች፣ በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች፣ በአግሮፕሮሰሲንግ፣ በኬሜካልና ኬሜካል ውጤቶች፣ […]

የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ።

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ስኬት አስተዋፅኦ ለማድረግ በICT Park ቅጥር ግቢ በመገኘት ችግኞችን ተከሉ። በመርሐ-ግብሩ የደን ሽፋንን የሚያሳድጉ፣ ለአካባቢ ጥበቃ አስተዋጽኦ የሚያደርጉና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለዋል። በዚህም ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን በተለይ ለምግብነት የሚውሉ እና ለሌማት ትሩፋት ስኬታማነት አበርክቶ እንዲኖራቸው በልዩ ትኩረት ተሰጥቶ ችግኞቹ […]

 Ker Ezhi 

Since 2017, the sister company of Zelalem tour and travel agent,Ker ezhi Ethiopia Leather Manufacturing has hand-crafted leather products, making us the indisputable leader in the leather goods industry. As a loyal company, we take great pride in our day-to-day, hands-on operation to see that only the highest quality hand- made products are provided to […]

በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነነት ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተጠቆመ

EED ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልልና፣ ከተማ አስተዳደር፣ ተጠሪ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጻምና የ2017 ዕቅድን እየገመገመ ነው። በመድረኩ የተሳተፉት የዘርፉ አመራሮች እንደተናገሩት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ እንደቻሉ ገልጸዋል። ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በማዘጋጀትና የሚያደርጋቸውን ድጋፍና ክትትል በተጠናከረ መልኩ መቀጠል እንዳለባቸው ጠቁመዋል። […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በ2016 በጀት ዓመት በሳየው የላቀ አፈፃፀም አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነ

EED ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የክልል፣ ከተማ አሰተዳደርና የተጠሪ ተቋማት በ2016 በጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም ላመጡ ቢሮዎችና ተጠሪ ተቋማት እውቅናና ሽልማት አካሂዷል። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር  ካሉ ተጠሪ ተቋማት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዕቅድ አፈፃፀምና በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራዎች የላቀ ውጤት በማስመዝገብ አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። ተቋሙ የሀገር ውስጥ አምራቾች ምቹ የቢዝነስ ከባቢ እንዲፈጠርላቸውና […]

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ለድሬዳዋ አስተዳደር ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን በተቋማዊ መዋቅርና አደረጃጀት ዙርያ ተሞክሮውን አጋራ

EED (መስከረም 09/01/2017ዓ.ም) የተሞክሮ ልውውጡን የመሩት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ የአምራች ኢንተርፕራይዞች ዋነኛ ማነቆ የሆነውን የማምረቻና የመሸጫ ቦታ ችግር በክላስተር ኮርፖሬሽን ለመፍታት የድሬዳዋ አስተዳደር የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ክላስተር ኮርፖሬሽን አቋቁሞ እየሰራ መሆኑ ለሌሎችም ክልሎችም ተሞክሮ መሆን የሚችል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ አምራች ኢንተርፕራይዞች የክላስተር መሰረተ ልማት እንዲሟላላቸው ተቋሙ ከባለድረሻ አካላት ጋር በቅንጅት […]