በ2017 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹ 6 ወራት በአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ለ60,320 ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን መፍጠር ተችሏል

EED ጥር 25/ 2017 ዓ.ም በ2017 ዓ.ም 6 ወራት 7,446 ነባር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን በማጠናከርና 1,527 አዳዲስ አምራች ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋም ለ60,320 ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን መፍጠር ተችሏል:: በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 2,456 አዳዲስ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን ለማቋቋም አቅዶ 1,527 አምራች ኢንተርፕራይዞችን ማቋቋም ተችሏል፡፡ ባለፉት 6 ወራት 5,732 ነባር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር […]
The implementation process and effectiveness of the BDS provided to manufacturing SMEs were evaluated

The implementation process and effectiveness of the Business Development Service (BDS) provided to small and medium-sized enterprises were evaluated. EED January 15/2025 The implementation process and effectiveness of the Business Development Service (BDS) provided to small and medium-sized manufacturing enterprises by the Ethiopian Enterprise Development Small and Medium Enterprise Finance Project through CONSOL Consulting Firm […]
“ከዕድል ይልቅ በምርት ጥራት ላይ የተመሠረተ ተወዳዳሪነትን በማፅናት ዘላቂ ገበያ መፍጠር ይገባል!”

“ከዕድል ይልቅ በምርት ጥራት ላይ የተመሠረተ ተወዳዳሪነትን በማፅናት ዘላቂ ገበያ መፍጠር ይገባል!” የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ EED ጥር 6/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች በምርት ጥራት ሰርተፊኬሽን የሚያበቃ ጥራቱን የጠበቀ የአመራረት ስርዓት ላይ ስልጠና እየሰጠ ነው። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው […]
የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽንን ተግባራዊ ለማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና የጎላ ነው!

‹‹የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽንን ተግባራዊ ለማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና የጎላ ነው›› አቶ ጳውሎስ በርጋ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና/ ዳይሬክተር (ታህሳስ 02/2017 ዓ.ም፣ ወራቤ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የአምራች ዘርፍ ንቅናቄ ስራዎችን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና/ ዳይሬክተር […]
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄደ EED (ህዳር 27/2017 ዓ.ም) የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ከዩኒዶ ግሎባል ማርኬት አክሰስ ፕሮግራም ከመጡ ልዑካን ጋር በማር ማቀነባበር የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ያሉባቸውን ችግሮች መፍታት የሚያስችል ድጋፍ በሚያገኙበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ም/ዋና ዳይሬክተሩ በውይይቱ ላይ […]
ሀገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ሊካሄድ ነው

“የኛ ምርት፣ ለእኛ” የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ! የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከጆርካ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር ከታህሳስ 18-27/2017ዓ.ም በአዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ በሚገኘው ፊንፊኔ ሆቴል አጠገብ የሚካሄድ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ባዛር አዘጋጅቷል፡፡ “የኛ ምርት፣ ለእኛ” የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር! በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው በዚህ #ሀገር_አቀፍ ባዛር በአልባሳትና የቆዳ ውጤቶች፣ በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች፣ በአግሮፕሮሰሲንግ፣ በኬሜካልና ኬሜካል ውጤቶች፣ […]
የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ።

የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አመራርና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ስኬት አስተዋፅኦ ለማድረግ በICT Park ቅጥር ግቢ በመገኘት ችግኞችን ተከሉ። በመርሐ-ግብሩ የደን ሽፋንን የሚያሳድጉ፣ ለአካባቢ ጥበቃ አስተዋጽኦ የሚያደርጉና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለዋል። በዚህም ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን በተለይ ለምግብነት የሚውሉ እና ለሌማት ትሩፋት ስኬታማነት አበርክቶ እንዲኖራቸው በልዩ ትኩረት ተሰጥቶ ችግኞቹ […]
በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነነት ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተጠቆመ

EED ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልልና፣ ከተማ አስተዳደር፣ ተጠሪ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጻምና የ2017 ዕቅድን እየገመገመ ነው። በመድረኩ የተሳተፉት የዘርፉ አመራሮች እንደተናገሩት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ እንደቻሉ ገልጸዋል። ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በማዘጋጀትና የሚያደርጋቸውን ድጋፍና ክትትል በተጠናከረ መልኩ መቀጠል እንዳለባቸው ጠቁመዋል። […]
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በ2016 በጀት ዓመት በሳየው የላቀ አፈፃፀም አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነ

EED ነሃሴ 19/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የክልል፣ ከተማ አሰተዳደርና የተጠሪ ተቋማት በ2016 በጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም ላመጡ ቢሮዎችና ተጠሪ ተቋማት እውቅናና ሽልማት አካሂዷል። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ካሉ ተጠሪ ተቋማት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዕቅድ አፈፃፀምና በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራዎች የላቀ ውጤት በማስመዝገብ አንደኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። ተቋሙ የሀገር ውስጥ አምራቾች ምቹ የቢዝነስ ከባቢ እንዲፈጠርላቸውና […]
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ለድሬዳዋ አስተዳደር ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን በተቋማዊ መዋቅርና አደረጃጀት ዙርያ ተሞክሮውን አጋራ

EED (መስከረም 09/01/2017ዓ.ም) የተሞክሮ ልውውጡን የመሩት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለባቸው ንጉሴ የአምራች ኢንተርፕራይዞች ዋነኛ ማነቆ የሆነውን የማምረቻና የመሸጫ ቦታ ችግር በክላስተር ኮርፖሬሽን ለመፍታት የድሬዳዋ አስተዳደር የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ክላስተር ኮርፖሬሽን አቋቁሞ እየሰራ መሆኑ ለሌሎችም ክልሎችም ተሞክሮ መሆን የሚችል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ አምራች ኢንተርፕራይዞች የክላስተር መሰረተ ልማት እንዲሟላላቸው ተቋሙ ከባለድረሻ አካላት ጋር በቅንጅት […]